Search
Frontpage Slideshow (version 2.0.0) - Copyright © 2006-2008 by JoomlaWorks

Login

username
password
Remember Me

Advertizment

Latest News

ድንገተኛ የሥብሰባ ጥሪ

ለሸገር ሲቲ ሜትር ታክሲ አ.ማ. አባላት በሙሉ

በድርጅታችን ቀጣይነት ላይ ተወያይቶ ለመወሰን ቅዳሜ ግንቦት 11 ቀን 2004ዓ.ም የድንገተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ የተደረገ ሲሆን አባላት የድርጅቱን የአባልነት መታወቂያ ወይንም ህጋዊ ውክልና በመያዝ በሥብሰባው ላይ እንድትገኙ እያሳሰብን፣ በእለቱ የሚወሰኑ ውሳኔዎች በስብሳባ በማይገኙ አባላት ላይ ጭምር ተግባራዊ ይሆናል፡፡

የሥብሰባ ቦታ፡ በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ቦሌ ሜጋ ህንፃ ጀርባ ሰምሶን አድቨርታይዚንግ ፊት ለፊት ከጠዋቱ በ2፡30 ጀምሮ

የሸገር ሲቲ ሜትር ታክሲ አ.ማ.

የዳይሬክተሮች ቦርድ